ማሳሰቢያ፡-
ለትምህርት ከሚያስፈልጓቸው ውጪ እንደ ሞባይል ስልክ፣ አይፖድ እና የመሳሰሉትን የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ተቀጣጣይና ከፍተኛ ድምፅ የሚያሰሙ ሪችቶችን ይዞ ት/ቤት መግባት ለከፍተኛ ቅጣት ይዳርጋል፡፡
ተማሪዎች በየትኛውም ሱስ አስያዥ ነገሮች ተጠምደው በት/ቤት ቅጥር ግቢም ሆነ ከትምህርት ቤት